የፖለቲካ ፓርቲዎች
|
Jun 15, 2026
ጎጎት ፓርቲ የገዢው ፓርቲ "ስልታዊ" የምርጫ ሕግ ጥሠቶች" ካልታረሙ ራሱን ከምርጫው እንደሚያገል አስጠነቀቀ
ተቃዋሚው የጎጎት ፓርቲ (ጎጎት ለጉራጌ አንድነትና ፍትሕ ፓርቲ) የገዢው ፓርቲ አመራሮች በሁለቱ የጉራጌ ዞኖች ውስጥ መጠነ ሰፊ እና "ስልታዊ" የሆኑ የምርጫ ሕግ ጥሠቶችን እየፈጸሙ ይገኛሉ ሲል በጽኑ ከሰሰ። ፓርቲው ባወጣው ይፋዊ መግ...