እግር ኳስ
|
Jun 14, 2026
ክሪስቲያን ኤሪክሰን በድጋሚ በሜዳ ላይ እራሱን ስቶ ወደቀ፤ ጨዋታው ተቋርጧል
ዴንማርካዊው የቮልፍስበርግ እና የቀድሞ የማንችስተር ዩናይትድ አማካይ ክሪስቲያን ኤሪክሰን፣ ብሔራዊ ቡድኑ ከዩክሬን ጋር እያደረገው በነበረው የወዳጅነት ጨዋታ ላይ በድጋሚ እራሱን ስቶ መውደቁ ተሰማ። ክስተቱን ተከትሎም በኦዴንሴ ስታዲየም ...