ንግድ
|
Jun 15, 2026
ኬንያ ከኢትዮጵያ የምታስገባውን የኤሌክትሪክ ኃይል በእጥፍ ልታሳድግ መኾኑ ተገለጠ
ኬንያ ከኢትዮጵያ የምታስገባውን የኤሌክትሪክ ኃይል መጠን አሁን ካለበት 200 ሜጋ ዋት ወደ 400 ሜጋ ዋት በማሳደግ በእጥፍ ለመጨመር መወሰኗን የአገሪቱ የኢነርጂ ዘርፍ የዜና ምንጮች በስፋት ዘገቡ። ይህ ይፋ የተደረገው የሃይል መጠን ...