ግዙፉ የፈረንሳይ የነዳጅ ኩባንያ ቶታል ኢነርጂ ከ75 ዓመታት ቆይታ በኋላ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ነው | ከይር ታይምስ
አምዶች
የቅርብ ዜና
ደቡብ ሱዳን ከዓለም አቀፍ ግፊት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ቀጠሮ ቆረጠች ግዙፉ የፈረንሳይ የነዳጅ ኩባንያ ቶታል ኢነርጂ ከ75 ዓመታት ቆይታ በኋላ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ነው ባይናንስ በኢትዮጵያ ውስጥ አቋርጦት የነበረውን የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይት አገልግሎት በድጋሚ ጀመረ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በክርስቲያን ታደለ እና ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ሊሰጥ የነበረውን ብይን አዛወረ በኬንያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የወሮበላነት ፖለቲካ (Goonism) በመባል የሚታወቀው ተግባር፣ በተደራጀ መልክ ተዋቅሮ ዳግም ማንሰራራቱ ተገለጠ። የመካከለኛው ምስራቅ ባሩድ ተቀሰቀሰ፡ ኢራን መርከቦች ወደ ሆርሙዝ እንዳይጠጉ አስጠነቀቀች ህወሃት በአሜሪካ የቪዛ ገደብ ላይ ያለውን ቅሬታ ገለጸ፤ የፕሪቶሪያው ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበርም ጠየቀ በትምህርት ላይ ያረበበው የጦርነት ጥላ፡ በኢትዮጵያ የነገይቱ ተስፋዎች መፃኢ ዕድል ሲፈተን የመንግስት ካዝና እስከመቼ ይዘረከረካል? 15 ቢሊዮን ብር ያላግባብ የያዙት ተቋማት በሕግ ፊት ይቁሙ! አዲሱ የሕወሓት እና የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ግጭት 600 ሺህ ሰዎችን የበላውን ጦርነት ሊቀሰቅስ እንደሚችል ስጋት ፈጠረ ደቡብ ሱዳን ከዓለም አቀፍ ግፊት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ አጠቃላይ ምርጫ ልታካሂድ ቀጠሮ ቆረጠች ግዙፉ የፈረንሳይ የነዳጅ ኩባንያ ቶታል ኢነርጂ ከ75 ዓመታት ቆይታ በኋላ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ነው ባይናንስ በኢትዮጵያ ውስጥ አቋርጦት የነበረውን የክሪፕቶ ከረንሲ ግብይት አገልግሎት በድጋሚ ጀመረ የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት በክርስቲያን ታደለ እና ዮሐንስ ቧያለው መዝገብ ላይ ሊሰጥ የነበረውን ብይን አዛወረ በኬንያ የፖለቲካ ታሪክ ውስጥ የወሮበላነት ፖለቲካ (Goonism) በመባል የሚታወቀው ተግባር፣ በተደራጀ መልክ ተዋቅሮ ዳግም ማንሰራራቱ ተገለጠ። የመካከለኛው ምስራቅ ባሩድ ተቀሰቀሰ፡ ኢራን መርከቦች ወደ ሆርሙዝ እንዳይጠጉ አስጠነቀቀች ህወሃት በአሜሪካ የቪዛ ገደብ ላይ ያለውን ቅሬታ ገለጸ፤ የፕሪቶሪያው ስምምነት ሙሉ በሙሉ እንዲተገበርም ጠየቀ በትምህርት ላይ ያረበበው የጦርነት ጥላ፡ በኢትዮጵያ የነገይቱ ተስፋዎች መፃኢ ዕድል ሲፈተን የመንግስት ካዝና እስከመቼ ይዘረከረካል? 15 ቢሊዮን ብር ያላግባብ የያዙት ተቋማት በሕግ ፊት ይቁሙ! አዲሱ የሕወሓት እና የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ግጭት 600 ሺህ ሰዎችን የበላውን ጦርነት ሊቀሰቅስ እንደሚችል ስጋት ፈጠረ
ቢዝነስ / ንግድ

ግዙፉ የፈረንሳይ የነዳጅ ኩባንያ ቶታል ኢነርጂ ከ75 ዓመታት ቆይታ በኋላ ከኢትዮጵያ ሊወጣ ነው

በማስረሻ ቢተዉ | June 23, 2026

 ግዙፉ የፈረንሳይ የነዳጅና ኢነርጂ ኩባንያ ቶታል ኢነርጂ (TotalEnergies) በኢትዮጵያ ውስጥ የነበረውን የሰባ አምስት ዓመታት ረጅም የአገልግሎት ቆይታ አጠናቆ ከአገሪቱ ገበያ ሙሉ በሙሉ ሊወጣ መሆኑ ተሰማ። ኩባንያው በአገሪቱ ውስጥ የነበሩትን ሁሉንም ንብረቶች ለማዛወር ወስኗል።

​የአፍሪካ ቢዝነስ ድረ-ገጽ እንደዘገበው፣ ኩባንያው በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉትን በአጠቃላይ ሁለት መቶ ሃያ (220) የሚያህሉ የነዳጅ ማደያዎቹን፣ ቀደም ሲል በስሙ "ኦይል ሊቢያ" (OilLibya) ተብሎ ይጠራ ለነበረው ኦአይኤልኦ (Oilibya/OLA Energy) ኩባንያ ለመሸጥ የመጨረሻ ስምምነት ላይ መድረሱን አስታውቋል።

ቶታል ኢነርጂ ከነዳጅ ማደያዎች በተጨማሪ የተለያዩ የፔትሮኬሚካል ምርቶችን በስፋት ለኢትዮጵያ ገበያ በማቅረብ የሚታወቅ አንጋፋ ኩባንያ ነበር።

​ሆኖም ግን ሁለቱ ኩባንያዎች ስለ ሽያጩና ንብረት ግዢ ስምምነት ዝርዝር ሁኔታ ይህ ዜና እስከተጠናቀረበት ሰዓት ድረስ በይፋ የሰጡት መግለጫ የለም። በኢትዮጵያ የነዳጅ ስርጭት ገበያ ውስጥ ካሉት ግዙፍና ቀዳሚ የነዳጅ አከፋፋይ ኩባንያዎች መካከል ቶታል ኢነርጂ፣ ኦአይኤልኦ (OLA Energy)፣ ናሽናል ኦይል ኢትዮጵያ (NOC) እና የኢትዮጵያ የተባበሩት ነዳጅ ኩባንያዎች (የቶታል አጋሮች) ዋና ዋናዎቹ ተጠቃሽ ናቸው።

Recommended
Bottom Advertisement
Learn More

ተጨማሪ ዜናዎችን ያንብቡ

ማህበራዊ - ሚዲያ

የከይር ታይምስ ዘገባዎችን በሁሉም ማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተሉ